Notice: file_put_contents(): Write of 4460 bytes failed with errno=28 No space left on device in /var/www/tg-me/post.php on line 50

Warning: file_put_contents(): Only 4096 of 8556 bytes written, possibly out of free disk space in /var/www/tg-me/post.php on line 50
TIKVAH-SPORT | Telegram Webview: tikvahethsport/60533 -
Telegram Group & Telegram Channel
" ባሎን ዶር ያሸነፍኩት ባሳየሁት ወጥ ብቃት ነው " ሮድሪ

ስፔናዊው የመሐል ሜዳ ተጨዋች ሮድሪ በቀጣይ ካጋጠመው ከባድ ጉዳት በማገገም በዚህ የውድድር አመት ወደ ሜዳ ሊመለስ እንደሚችል ጠቁሟል።

ሮድሪ ምን አለ ?

- "የውድድር አመቱ ረጅም ነው በዚህም መሰረት ከታሰበው ጊዜ ቀድሜ በዚህ አመት ወደ ሜዳ ልመለስ እችላለሁ።

- ባሎን ዶርን ያሸነፍኩት ባሳየሁት ወጥ ብቃት ነው ይሄ በእግር ኳስ በጣም ከባድ ነገር ነው ባለፈው አመት በወጥነት ደረጃ የሚስተካከልኝ ተጨዋች አልነበረም።

- ለባሎን ዶር ሽልማት መምረጥ ብችል ዳኒ ካርቫሀልን ሁለተኛ እንዲሁም ቪኒሰስ ጁኒየርን ሶስተኛ አደርጋለሁ።

- በማንችስተር ሲቲ ያለኝን ኮንትራት ማራዘም ቅድሚያ የምሰጠው ነገር አይደለም አሁን ላይ ትኩረቴ ካጋጠመኝ ጉዳት በማገገም ላይ ነው።" ብሏል።

@Tikvahethsport    @kidusyoftahe



tg-me.com/tikvahethsport/60533
Create:
Last Update:

" ባሎን ዶር ያሸነፍኩት ባሳየሁት ወጥ ብቃት ነው " ሮድሪ

ስፔናዊው የመሐል ሜዳ ተጨዋች ሮድሪ በቀጣይ ካጋጠመው ከባድ ጉዳት በማገገም በዚህ የውድድር አመት ወደ ሜዳ ሊመለስ እንደሚችል ጠቁሟል።

ሮድሪ ምን አለ ?

- "የውድድር አመቱ ረጅም ነው በዚህም መሰረት ከታሰበው ጊዜ ቀድሜ በዚህ አመት ወደ ሜዳ ልመለስ እችላለሁ።

- ባሎን ዶርን ያሸነፍኩት ባሳየሁት ወጥ ብቃት ነው ይሄ በእግር ኳስ በጣም ከባድ ነገር ነው ባለፈው አመት በወጥነት ደረጃ የሚስተካከልኝ ተጨዋች አልነበረም።

- ለባሎን ዶር ሽልማት መምረጥ ብችል ዳኒ ካርቫሀልን ሁለተኛ እንዲሁም ቪኒሰስ ጁኒየርን ሶስተኛ አደርጋለሁ።

- በማንችስተር ሲቲ ያለኝን ኮንትራት ማራዘም ቅድሚያ የምሰጠው ነገር አይደለም አሁን ላይ ትኩረቴ ካጋጠመኝ ጉዳት በማገገም ላይ ነው።" ብሏል።

@Tikvahethsport    @kidusyoftahe

BY TIKVAH-SPORT




Share with your friend now:
tg-me.com/tikvahethsport/60533

View MORE
Open in Telegram


TIKVAH SPORT Telegram | DID YOU KNOW?

Date: |

Launched in 2013, Telegram allows users to broadcast messages to a following via “channels”, or create public and private groups that are simple for others to access. Users can also send and receive large data files, including text and zip files, directly via the app.The platform said it has more than 500m active users, and topped 1bn downloads in August, according to data from SensorTower.

Dump Scam in Leaked Telegram Chat

A leaked Telegram discussion by 50 so-called crypto influencers has exposed the extraordinary steps they take in order to profit on the back off unsuspecting defi investors. According to a leaked screenshot of the chat, an elaborate plan to defraud defi investors using the worthless “$Few” tokens had been hatched. $Few tokens would be airdropped to some of the influencers who in turn promoted these to unsuspecting followers on Twitter.

TIKVAH SPORT from id


Telegram TIKVAH-SPORT
FROM USA